Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ ሀሙስ🕊️
ክፍል -2

ሰው እንዴት ከመሬት ተነስቶ እንደዚህ አይነት ጥያቄ ይጠየቃል አልኩ ለራሴ......ከዛም እ ማለት አልገባኝም ምን ለማለት ፈልገው ነው አልኳቸው። ኤርፎኔን ከ ጆሮየ እያወለቅኩ። እሺ ዜግነትሽ ምንድነው ?አሉኝ
እ እንደዛ ነው እንዴ ኢትዮጵያዊ ነኛ አልኩ ቀለል አድርጌ።
እርግጠኛ ነሽ ? አሉኝ በአትኩሮት እየተመለከቱኝ እንዴ ይሄ ሰውየ ምን አስቦ ነው ብየ በድጋሜ በውስጤ አወራሁ።
አዎ ምነው ?አልኳቸው። እሽ በይ እንግዲያውስ ምንሽ ኢትዮጵያዊ እንደሆነ ንገሪኝ? እስኪ ራስሽን ተመልከች ...አለባበስሽ፣አናኗኗርሽ፣አስተሳሰብሽ፣አመጋገብሽ፣ ምኞትሽ ሳይቀር ፈረንጅ መሆን አይደለምን? አሉኝ በጣም ደነገጥኩ  እንዴት አወቁ ?ብየ ጠየኩ
እሱን ተይውና የጠየኩሽን ብቻ መልሽ.....አሉኝ ረጋ ባለ ድምፅ.......ኦኦ ጠንቋይ በዝቷል ሲሉ የሰማሁት ትዝ ብሎኝ (ጠንቋይ ናቸው እንዴ አልኩ በውስጤ ) ፍጥጥ ብለው ሲያዩኝ ያሰብኩትን ያወቁብኝ መስሎኝ ሽምቅቅ አልኩ።

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/147
Create:
Last Update:

🕊️ ሀሙስ🕊️
ክፍል -2

ሰው እንዴት ከመሬት ተነስቶ እንደዚህ አይነት ጥያቄ ይጠየቃል አልኩ ለራሴ......ከዛም እ ማለት አልገባኝም ምን ለማለት ፈልገው ነው አልኳቸው። ኤርፎኔን ከ ጆሮየ እያወለቅኩ። እሺ ዜግነትሽ ምንድነው ?አሉኝ
እ እንደዛ ነው እንዴ ኢትዮጵያዊ ነኛ አልኩ ቀለል አድርጌ።
እርግጠኛ ነሽ ? አሉኝ በአትኩሮት እየተመለከቱኝ እንዴ ይሄ ሰውየ ምን አስቦ ነው ብየ በድጋሜ በውስጤ አወራሁ።
አዎ ምነው ?አልኳቸው። እሽ በይ እንግዲያውስ ምንሽ ኢትዮጵያዊ እንደሆነ ንገሪኝ? እስኪ ራስሽን ተመልከች ...አለባበስሽ፣አናኗኗርሽ፣አስተሳሰብሽ፣አመጋገብሽ፣ ምኞትሽ ሳይቀር ፈረንጅ መሆን አይደለምን? አሉኝ በጣም ደነገጥኩ  እንዴት አወቁ ?ብየ ጠየኩ
እሱን ተይውና የጠየኩሽን ብቻ መልሽ.....አሉኝ ረጋ ባለ ድምፅ.......ኦኦ ጠንቋይ በዝቷል ሲሉ የሰማሁት ትዝ ብሎኝ (ጠንቋይ ናቸው እንዴ አልኩ በውስጤ ) ፍጥጥ ብለው ሲያዩኝ ያሰብኩትን ያወቁብኝ መስሎኝ ሽምቅቅ አልኩ።

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/147

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

ሕይወትን በገፅ from id


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA